Zebra Communications

Zebra Communications Zebra Communications works for the better enhancement of the community via communication platforms.

14/12/2024
30/08/2024

#ትኩረት

የኦሞ ወንዝ የአፈር ክተራ ስራ ከህዝብ አቅም በላይ ሆኗል።

ውሃው እጅግ ከፍተኛ ግፊት ያለው በመሆኑ እየተሰሩ ያሉ የአፈር ክትሮችን በመስበር በድጋሜ በኦሞራቴ ከተማ ላይ ከፍተኛ ስጋት ደቅኗል።

The one being carried is a Christian called Sameer, and the one carrying him is a blind Muslim called Muhammed.Sameer wo...
24/08/2024

The one being carried is a Christian called Sameer, and the one carrying him is a blind Muslim called Muhammed.

Sameer would depend on Muhammed for transportation in the busy streets of Damascus, and Muhammed also depended on Sameer to help him navigate, and pass obstacles.

Only one of them was able to walk and only one of them was able to see. They were both orphans and lived together in the same room. They were forever together.

When Sameer died, Muhammed stayed in his room crying for a week, and as a result he died after that week from sadness.

May God return world to being that place where the all religions can live side by side, in peace, comfort and friendship.

God's plan is always the best. Sometimes the process is painful and hard. But don't forget that when God is silent, He's doing something for you.
Source: Light of Rumi page

በ 6 ወር ዉስጥ የሚጠናቀቀው የአርባ ምንጭ ከተማ ሁለገብ ስታዲየም በመፋጠን ላይ ነዉ።
24/08/2024

በ 6 ወር ዉስጥ የሚጠናቀቀው የአርባ ምንጭ ከተማ ሁለገብ ስታዲየም በመፋጠን ላይ ነዉ።

23/08/2024
በአሰቃቂ ሁኔታ ተደፍራ የተገደለችው የ7 ዓመቷ ህጻን ሔቨን ታሪክ የበርካቶችን ልብ የሰበረ ጉዳይ ሆኗል።ይህ ድርጊት የተፈጸመው ከዛሬ   በፊት በባህርዳር ከተማ እንደሆነ ዛሬም ድረስ መሪር ...
17/08/2024

በአሰቃቂ ሁኔታ ተደፍራ የተገደለችው የ7 ዓመቷ ህጻን ሔቨን ታሪክ የበርካቶችን ልብ የሰበረ ጉዳይ ሆኗል።

ይህ ድርጊት የተፈጸመው ከዛሬ በፊት በባህርዳር ከተማ እንደሆነ ዛሬም ድረስ መሪር ሀዘን ውስጥ የምትገኘው እናት " ኢዮሃ " በተሰኘ የማህበራዊ ሚዲያ ላይ ቀርባ ተናግራለች።

ሕጻን ሔቨን የተደፈረችው ተከራይተው ይኖሩበት በነበረ ግቢ አከራይ ነው።

የተደፈረችበት መንገድም ወደ ሽንት ቤት በምትሔድበት ጊዜ ጠብቆ ወደ ቤት በማስገባት ነው። እጅግ በጣም አሰቃቂም ነበር።

ህጻን ሔቨንን የደፈረው ወንጀለኛ በምትደፈርበት ወቅት አንገቷን አንቆ ፤ አፏን አፍኖ ድርጊቱን የፈጸመ ሲሆን ወድቃ የሞተች ለማስመሰል ደሟን አንጠባጥቦ በር ላይ ጥሏት መሄዱን እናት ታስረዳለች።

እናት ልጇን ብቻ አይደለም ያጣችው ፤ ፍትህ ስትጠይቅ ይህንን ግፍ ሰምተው እንዳልሰማ የሆኑ ጎረቤት እና ቤተሰቦች ፤ በጥቅም ወንጀለኛውን ነጻ ለማስወጣት የሰሩ ፤ እናትን ጭምር ተባብረው ለማጥፋት ረጅም ርቀት የተጓዙ ፤ ማስፈራሪያ ደርሷቸው ቃላቸውን ከመስጠት የጠፉ ሁሉ ለእናት ፈተና ሆነውባታል።

ይህም ሆኖ ጥቂት የሚባሉ (የሴቶች እና ህጻናት ወንጀል መሪማሪ ፖሊሷ፤ የሴቶችና ህጻናት ቢሮ) አንዳንዶቹ ማስፈራሪያ ጭምር እየደረሳቸው አግዘዋት ከብዙ መከራ በኋላ ድርጊቱን የፈጸመው ግለሰብ በ25 ዓመት ጽኑ እስራት ይፈረድበታል።

እናት ግን ዛሬም ትኩስ ሀዘን ላይ ነች።

ሥራ እየሰራች መኖር አልቻለችም።

ነገ ከእስር ሲለቀቅ እሷንም ጭምር ለመግደል እንደሚፈልግ ፤ ለዚህም ደግሞ ዳግም ሥራ ከጀመረችበት ቦታ ቤተሰቦቹ ተከታትለዋት ጥላ መውጣቷን እናት አስረድታለች።

ዛሬም እውነተኛ ፍትሕ አጥታ ትንከራተታለች።

ግፍ ላይ ግፍ !

በመሰረቱ በዚህች ምስኪን አንድ ፍሬ ፤ ክፉ ደግ በማታውቅ ህጻን ላይ አሰቃቂ የመድፈር እና ኃሏም ህይወቷን ያሳጣ የወንጀል ድርጊት የፈጸመ ሰው እንዴት 25 ዓመት ይፈረድበታል ? እውነት ይህ ማስተማሪያ ነው ? ወይስ ሌላ ነው ዓላማው ?

የሔቨን ታሪክ የብዙ ህጻናት ታሪክ ጭምር ነው።

ከዚህ በፊት ሴቶች፣ ህጻናት ጭምር ሲደፈሩ የሚተላለፉ የፍርድ ውሳኔዎች ህዝቡን እያስቆጣ መሆኑን አሳውቀን ነበር።

ዛሬም ፍትሕ ተጓድሏል። ፍትሕ ይስፈን።

ዛሬ አጋጣሚ ይህ ጉዳይ አደባባይ ወጣ እንጂ ስንቷ እናት ቤቷ ዘግያ እያለቀሰች ይሆን ? ስንት ሴቶች በግፍ ሰለባ ሆነው እያነቡ ይሆን ?

Address

Bole
Addis Ababa

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Zebra Communications posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Videos

Share

Category